በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ለሚታየው ቀውስ ማብቂያ የሃይማኖት አባቶችና የማኅበረሠብ መሪዎች ሚና


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ጭካኔ በዜጎች ላይ በጅምላ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ብዙዎችን ለሕልፈትና ለከፋ አደጋ እየዳረጉ ነው። በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፤ በግለሰቦች እና በሕዝብ ንብረት ላይም ከፍተኛ ውድመትና ዝርፊያ ተፈጽሟል።

በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ጭካኔ በዜጎች ላይ በጅምላ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ብዙዎችን ለሕልፈትና ለከፋ አደጋ እየዳረጉ ነው። በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፤ በግለሰቦች እና በሕዝብ ንብረት ላይም ከፍተኛ ውድመትና ዝርፊያ ተፈጽሟል።

አሁንም ድረስ ያላበቁት ጥቃቶች በአንጻሩም በብዙዎች ዘንድ ከፍተኛ ሃዘን እና ቁጣ ቀስቅሰዋል። አንዳንዴም ዘውግ ለይተው ጭምር የሚቃጡት እነኚህ ዘግናኝ ጥቃቶች በአስቸኳይ ይቆሙ ዘንድ የእምነት ቤቶች ምን ዓይነት ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ? የጥቃቶቹ ምንነት በወጉ እንዲጣራና ወንጀለኞቹም ለፍርድ እንዲቀርቡ የሚሉት ጥያቄዎች ከየአቅጣጫው እየተሰሙ ነው።

ለጥያቄዎ መልስ ጥቃቶቹ እንዲቆሙና ለዚህን መሰሉ ድርጊቶች ዘለቄታ ያለው መፍትሔ ለማምጣት በሚደረገው ጥረት የእምነት ቤቶችን ሚና አስመልክቶ ከአድማጮች ለደረሱን ጥያቄዎች ምላሽ ከሁለት ሃይማኖት አባቶችና ከአንድ የማሕበረሰብ መሪ ጋር የተካሄደ ውይይት ነው።

ተከታታይ ውይይቱን ከዚህ ያድምጡ።

በኢትዮጵያ ለሚታየው ቀውስ ማብቂያ የሃይማኖት አባቶችና የማኅበረሠብ መሪዎች ሚና
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:33 0:00
በኢትዮጵያ ለሚታየው ቀውስ ማብቂያ የሃይማኖት አባቶችና የማኅበረሠብ መሪዎች ሚና
please wait

No media source currently available

0:00 0:29:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG