በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ለሚታየው ቀውስ ማብቂያ የሃይማኖት አባቶችና የማኅበረሠብ መሪዎች ሚና


በኢትዮጵያ ለሚታየው ቀውስ ማብቂያ የሃይማኖት አባቶችና የማኅበረሠብ መሪዎች ሚና
please wait

No media source currently available

0:00 0:29:10 0:00

በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ጭካኔ በዜጎች ላይ በጅምላ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ብዙዎችን ለሕልፈትና ለከፋ አደጋ እየዳረጉ ነው። በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፤ በግለሰቦች እና በሕዝብ ንብረት ላይም ከፍተኛ ውድመትና ዝርፊያ ተፈጽሟል።

XS
SM
MD
LG