በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በህብረ - ብሄራዊ ፌዴራሊዝም ላይ ለጥያቄዎ መልስ


"ቋንቋና የጎሣ ማንነትን መሠረት አድርጎ በኢትዮጵያ የተዘረጋው የፌዴራሊዝም ሥርዓት ወደ እርስ በርስ ግጭት ያመራል፤ ሃገሪቱ እንድትበተን ያደርጋል" የሚሉ በርካቶች ናቸው።

ሀገሪቱ ውስጥ “የማንነት ጥያቄ አለ” የሚሉ ወገኖች ደግሞ የፌዴራል ሥርዓቱ ማንነትን መሠረት ማድረጉን ይደግፋሉ።

ሰሞኑን እንደሚዘገበው እስካሁን የቋንቋን ወይም የጎሣን ማንነት መሠረት አድርገው ያልተካለሉ ብሄረሰቦች በ “ክልል ደረጃ እንዋቀር” የሚል ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው።

የሃገሪቱን አንድነት አስጠብቆ የሕዝቧን መብቶች የሚያስከብር ፌዴራል ሥርዓት ላይ እንዴት ይደረሳል?

ዶ/ር አሰናቀ ከፍአለ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስና የዓለምቀፍ ግንኝነት ትምህርት መምህር እና ዶ/ር ኢታና ኃብቴ በኦሃዮ የኦበርሊን ኮሌጅ የአፍሪካ ታሪክ መምህር ለአድማጮቻችን ጥያቄ መልስ ሰጥተዋል፡፡

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በህብረ - ብሄራዊ ፌዴራሊዝም ላይ ለጥያቄዎ መልስ - ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:26 0:00
በህብረ - ብሄራዊ ፌዴራሊዝም ላይ ለጥያቄዎ መልስ - ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:24:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG