በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ


ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋርዱላ እና አሌ ዞኖች ተነሥተው ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ እያመሩ በነበሩበት ወቅት፣ አማራ ክልል ላይ “በፋኖ ታጣቂዎች ታግተዋል” የተባሉ 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው፣ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋርዱላ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት አስታወቀ።

የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ቤተሰቦች፣ ወጣቶቹ የቀን ሠራተኛ መኾናቸውን ገልጸው ደኅንነታቸው እንዳሳሰባቸው ተናግረዋል። ወጣቶቹን በጉዟቸው ላይ እንደያዛቸው ያመነው የፋኖ ታጣቂ ቡድን፣ “የመከላከያ ሠራዊት እና የሚሊሻ አባላት ናቸው፤” ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG