በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምሥራቅ ቦረና ዞን መዋቅር ውዝግብ በኹሉ አቀፍ ምክክር እንዲፈታ አባ ገዳዎች ጠየቁ


 የምሥራቅ ቦረና ዞን መዋቅር ውዝግብ በኹሉ አቀፍ ምክክር እንዲፈታ አባ ገዳዎች ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

የምሥራቅ ቦረና ዞን መዋቅር ውዝግብ በኹሉ አቀፍ ምክክር እንዲፈታ አባ ገዳዎች ጠየቁ

በኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ቦረና ዞን በዐዲስ መልክ መዋቀሩን ተከትሎ የተፈጠረው ውዝግብ፣ ኹሉንም ባሳተፈ የምክክር መድረክ በሰከነ አካሔድ እንዲፈታ፣ የቦረና እና የጉጂ አባ ገዳዎች ጠየቁ።

የጉጂ አባ ገዳ ጅሎ መንዶ፣ የአስተዳደር መዋቅር መዘርጋት የመንግሥት ሥራ እንደኾነ ገልጸው፣ ለግጭት መንሥኤ እንዳይኾን፣ አቤቱታ አቅርበው እንደነበረ ተናግረዋል። የቦረና አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ በበኩላቸው፣ የምሥራቅ ቦረና ዞን መዋቀር፣ ሲነሣ ለቆየው ጥያቄ ምላሽ የሰጠ ቢኾንም፣ ውሳኔውን ተከትሎ የተከሠቱ አለመግባባቶች በምክክር መፈታት እንዳለባቸው አሳስበዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG