ነቀምት —
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከባምባሲ ወደ ቶንጎ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ የፈንጂ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የቤጊ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የአደጋው መንስኤ የተጠመደ ፈንጂ ነው ተብሏል፡፡ ናኮር መልካ ዘገባውን ልኮልናል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።