በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤኒሻንጉል ክልል በተሽከርካሪ ላይ በደረሰው የፈንጂ ፍንዳታ የሰው ሕይወት አለፈ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከባምባሲ ወደ ቶንጎ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ የፈንጂ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የቤጊ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከባምባሲ ወደ ቶንጎ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ የፈንጂ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የቤጊ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡

የአደጋው መንስኤ የተጠመደ ፈንጂ ነው ተብሏል፡፡ ናኮር መልካ ዘገባውን ልኮልናል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በቤኒሻንጉል ክልል በተሽከርካሪ ላይ በደረሰው የፈንጂ ፍንዳታ የሰው ሕይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG