በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤኒሻንጉል ክልል በተሽከርካሪ ላይ በደረሰው የፈንጂ ፍንዳታ የሰው ሕይወት አለፈ


በቤኒሻንጉል ክልል በተሽከርካሪ ላይ በደረሰው የፈንጂ ፍንዳታ የሰው ሕይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከባምባሲ ወደ ቶንጎ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ የፈንጂ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የቤጊ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG