በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅትን ያገናዘበ አይደለም” ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ


ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሊቀመንበር
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሊቀመንበር

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ መሪ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በጋዜጣዊ መግለጭ ላይ ያስተላለፍዋቸው መልእክቶች የሀገሪቱን ወቅታዊ አጣዳፊ ሁኔታ ያገናዘቡ አይደሉም ብለዋል።

መንግሥት ችግሮቹን በመፍታትም ሆነ ከተቃዋሚዎች ጋር ለመነጋገር ዘግይቷል ሲሉም ወቅሰዋል - ፕሮፌሰር በየነ። መድረክ የመፍትሄ አማራጮች እንዳሉትም ገለፀዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም በመድረክ ምክትል ሊቀመንበር ዶክተር መረራ መታሰር ላይ ያሰሙት መልእክት መንግሥት በጉዳዩ ላይ አስቀድሞ ፍርድ መስጠቱን ያሳያል ብለዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

“የጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅትን ያገናዘበ አይደለም” ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:40 0:00

XS
SM
MD
LG