በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እጃቸውን እንዲሰጠ የተጠየቁ ኃይሎች ጉዳይ


የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ክልሉ ውስጥ ያሉ ታጣቂዎች መሣሪያ እንዲፈቱ ያሳሰቡበት ቀነ ገደብ ቢጠናቀቅም እጅ የሰጠ የለም ሲሉ የክልሉ ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ኃላፊ አሳውቀዋል።

የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ መለሰ በየነ አሁንም በሩ ክፍት ስለሆነ ማንኛውም ታጥቆ የሚንቀሳቀስ ኃይል ለመንግሥት እጅ ሊሰጥ ይችላል ብለዋል።

በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 23 ታጣቂዎች ዛሬ በመተከል ዳንጉር ወረዳ ተደምስሰዋል ሲሉ ኃላፊው ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እጃቸውን እንዲሰጠ የተጠየቁ ኃይሎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:50 0:00


XS
SM
MD
LG