በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እጃቸውን እንዲሰጠ የተጠየቁ ኃይሎች ጉዳይ


በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እጃቸውን እንዲሰጠ የተጠየቁ ኃይሎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:50 0:00

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ክልሉ ውስጥ ያሉ ታጣቂዎች መሣሪያ እንዲፈቱ ያሳሰቡበት ቀነ ገደብ ቢጠናቀቅም እጅ የሰጠ የለም ሲሉ የክልሉ ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ኃላፊ አሳውቀዋል።

XS
SM
MD
LG