በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእነአቶ በረከት ላይ በፌዴራል ደረጃ ክስ አይመሰረትም


የየፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቃል አቀባይ አቶ ዝናቡ ተኑ
የየፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቃል አቀባይ አቶ ዝናቡ ተኑ

በአማራ ክልል እየታየ ካለው ጉዳይ ሌላ በአቶ በረከት ስምዖን ላይ በፌዴራል ደረጃ የሚመሠረት ክስ እንደሌለ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡

በአማራ ክልል እየታየ ካለው ጉዳይ ሌላ በአቶ በረከት ስምዖን ላይ በፌዴራል ደረጃ የሚመሠረት ክስ እንደሌለ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡

በፌዴራል ደረጃ የእሥር ማዘዣ የወጣባቸውን የቀድሞውን የደኅንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋን በቁጥጥር ሥር ለማዋል እየተደረገ ያለው ጥረት መቀጠሉንም የየፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ቃል አቀባይ አቶ ዝናቡ ተኑ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አመልክተዋል።

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ይህንን ያሳወቀው ባለፈው ሐምሌ በሶማሌ ክልል ተፈፅመዋል የተባሉ ወንጀሎችን በተመለከተ ያደረገውን ማጣራት ይፋ ባደረገበት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በእነአቶ በረከት ላይ በፌዴራል ደረጃ ክስ አይመሰረትም
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG