በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእነአቶ በረከት ላይ በፌዴራል ደረጃ ክስ አይመሰረትም


በእነአቶ በረከት ላይ በፌዴራል ደረጃ ክስ አይመሰረትም
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00

በአማራ ክልል እየታየ ካለው ጉዳይ ሌላ በአቶ በረከት ስምዖን ላይ በፌዴራል ደረጃ የሚመሠረት ክስ እንደሌለ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG