በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአሰላ ግጭት የተጠረጠሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ


አንድ ሰው በተገደለበትና ከሃያ በላይ ሰው ለአካል ጉዳት በተዳረገበት አሰላ ከተማ ውስጥ ባለፈው ሣምንት በተፈጠረ ግጭት ውስጥ እጆቻቸው አሉ ብሎ የጠረጠራቸውን ሰዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የከተማዪቱ ፖሊስ አስታውቋል።

ከሃያ በላይ ሰዎች የተያዙ መሆኑንና ከተለያዩ አካላት የተውጣጣ ልዩ አጣሪ ቡድን መቋቋሙን ባለሥልጣናቱ ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በአሰላ ግጭት የተጠረጠሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:23 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG