በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአሰላ ግጭት የተጠረጠሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ


በአሰላ ግጭት የተጠረጠሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:23 0:00

አንድ ሰው በተገደለበትና ከሃያ በላይ ሰው ለአካል ጉዳት በተዳረገበት አሰላ ከተማ ውስጥ ባለፈው ሣምንት በተፈጠረ ግጭት ውስጥ እጆቻቸው አሉ ብሎ የጠረጠራቸውን ሰዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የከተማዪቱ ፖሊስ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG