በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሥመራ - ዩኔስኮ


አሥመራ በዕድሜ ጠገብ ህንፃዎችና የከተማ አቀማመጥ የአፍሪካ ታሪካዊ ከተማ በመባል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስና የባሕል ድርጅት /ዩኔስኮ/ መዝገብ ላይ እንድትሠፍር ተወሰነ፡፡

አሥመራ በዕድሜ ጠገብ ህንፃዎችና የከተማ አቀማመጥ የአፍሪካ ታሪካዊ ከተማ በመባል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስና የባሕል ድርጅት /ዩኔስኮ/ መዝገብ ላይ እንድትሠፍር ተወሰነ፡፡

ዩኔስኮ አሥመራ በዓለም ቅርስነት እንድትመዘገብ የወሰነው ሐምሌ 1 / 2009 ዓ.ም. በፖላንድ ሁለተኛዪቱ ግዙፍ ከተማ ክራኮ ላይ ባካሄደው 41ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው፡፡

የአሥመራ ዘመናዊ ሕንፃናዎች፣ ከ15 በላይ የሥነ-ሕንፃ ንድፎች፣ ሸጋ የከተማ ፕላን፣ የመንገድ ሥርዓትና ውብ አደባባዮቿ በዓለም ቅርስ ከተማነት እንድትመዘገብ አድርገዋታል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

አሥመራ - ዩኔስኮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG