በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“አሜሪካ ተምች" - በኢትዮጵያ የበቆሎና የማሽላ ማሳ እያጠቃ ነው

ከመደበኛው ተምች የተለየና ከዚህ ቀደም በአፍሪካ ተከስቶ የማያውቅ የበቆሎና የማሽላ ሰብል እየመረጠ የሚያጠቃ “ተምች” በኢትዮጵያ በስድስት ክልሎች መከሰቱን የእርሻና የተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር አስታወቀ።

ጽዮን ግርማ የሚኒስትሩን የሕዝብ ግንኙነት ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ብርሃኑን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች።

“አሜሪካ ተምች" - በኢትዮጵያ የበቆሎና የማሽላ ማሳ እያጠቃ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG