No media source currently available
ከመደበኛው ተምች የተለየና ከዚህ ቀደም በአፍሪካ ተከስቶ የማያውቅ የበቆሎና የማሽላ ሰብል እየመረጠ የሚያጠቃ “ተምች” በኢትዮጵያ በስድስት ክልሎች መከሰቱን የእርሻና የተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር አስታወቀ።