በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወታደሮቹ ጥያቄና ሂደቱ ሲጠየቅ?


እንደታጠቁ ወደ ቤተ መንግሥት ያቀኑት ወታደሮች ጉዳይ እና የጠቅላይ ሚንስትሩ ምላሽ።

የወታደሮቹን ድርጊትና በመጨረሻውም ሂደቱ የተቋጨበትን ሁኔታ አስመልክቶ በጠቅላይ ሚንስትሩ በራሳቸውና በሌሎች ባለ ሥልጣናት የተሰጡ አስተያቶች፣ ድርጊቱ ከወታደራዊ ሥርዓት አጠባበቅ አንጻር የሚታይበትንና ብሎም ሁኔታው የፈጠረውን አንድምታ እና እንዲሁም ምንነት የሚገመግም ቃለ ምልልስ ነው።

ለትንታኔው በሲቪል አስተዳደር እና በወታደራዊ ሞያ በተለያዩ ከፍተኛ ኃላፊነቶች ያገለገሉ ባለ ሞያ ጋብዘናል።ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር፣ የኤርትራ ዋና አስተዳዳሪና የእርዳታ ማስተባባሪያና ማቋቋሚያ ኮምሽን ኮምሽነር በመሆን በሲቪል አስተዳደር ውስጥ ያገለገሉና በወታደራዊው ጎራ መጀመሪያ በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የጦር አካዳሚ የጦር መኮንነት ኮርስ የተከታተሉ፣ ቀጥሎም በዓየር ወለድና የኮማንዶ ትምሕርቶች ልዩ ሥልጠና የወሰዱ፤ እንዲሁም በእሥራኤል የልዩ ኃይል (Special force) ሥልጠና በዩናይትድስ ስቴትስ ፎርት ቤኒንግ ከፍተኛ የእግረኛ ጦር ሥልጠና እንዲሁም ፎርት ቶማስ ኬንታኪ የውትድርና አስተዳደር ሞያ የሰለጠኑ ናቸው።

ዳዊት ወልደጊዮርጊስ /ሻለቃ/
ዳዊት ወልደጊዮርጊስ /ሻለቃ/

ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ጋር ያካሄድነውን ቃለ ምልልስ ተከትሎም ቀደም ብሎ በተነሱት ጥያቄዎች ዙሪያ የጠቅላይ ሚንስትሩን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋን አነጋግረናል።

የወታደሮቹ ጥያቄና ሂደቱ ሲጠየቅ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:14 0:00

የወታደሮቹ ጥያቄና ሂደቱ ሲጠየቅ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:38 0:00
የወታደሮቹ ጥያቄና ሂደቱ ሲጠየቅ? ቆይታ ከሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ጋር .. ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:46 0:00
ቆይታ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG