በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዴፓ የማዕከላዊ ኮሚቴ የፖለቲካ ዘርፍ በወቅታዊ ጉዳይ

አብርሃም አለኸኝ
አብርሃም አለኸኝ

ችግሮች ሲፈጠሩ ከችግሮች ጀርባ እነማን እንዳሉ የማንረዳ አመራሮች ሆነን ሳይሆን ለአማራ ህዝብ ህልውናና ለኢትዮጵያ አንድነት ስንል፣ አስፈላጊውን መስዋህት ለመክፈል ቆርጠን የተነሳን፡ ከፓርቲ በላይ ህዝብ ይበልጣል የሚል አስተሳሰብ ስላለን ነው።

ይህንን ያሉት የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብርሃም አለኸኝ ናቸው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአዴፓ የማዕከላዊ ኮሚቴ የፖለቲካ ዘርፍ በወቅታዊ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG