በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል የህግ ታራሚዎች በይቅርታ ተለቀቁ


ባህር ዳር
ባህር ዳር

በአማራ ክልል መንግሥት 1ሺህ 244 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ መልቀቁን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ መስሪያ ቤት አስታወቀ።

በይቅርታ የተለቀቁት ዕድሜያቸው የገፋ፣ የጤና ችግር ያለባቸው፣ አንድ ሦስተኛውን እስር ጊዜያቸውን ያጠናቀቁና ሴቶች መሆናቸውንም አመልክተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በአማራ ክልል የህግ ታራሚዎች በይቅርታ ተለቀቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:31 0:00


XS
SM
MD
LG