No media source currently available
በአማራ ክልል መንግሥት 1ሺህ 244 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ መልቀቁን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ መስሪያ ቤት አስታወቀ።