ዋሺንግተን ዲሲ —
መሰንበቻውን በባህር ዳር እና በአዲስ አበባ የተፈፀመውን የባለሥልጣናት ግድያ ተከትሎ በክልሉ የፀጥታ ጉዳዮች እና ቀጣይ አቅጣጫ፤ እንዲሁም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በግጭቶች የተናጡ ማህበረሰቦችን በሰላም በሚያኗኑሩ ምርጫዎች ዙሪያ ይወያያሉ።
ከዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ጋር የተካሄደውን ቃለ ምልልስ ከዚህ ያድምጡ።
"አሁን የተከተለውን ችግር ተከትሎ የሚናፈስ ሰፊ የሽብር ወሬ አለ። እነዚህን ለማሸበርና ለማወናበድ የሚነሱ የሽብር ወሬዎችን ንቆ አካባቢውን ነቅቶ መጠበቅ መቻል አለበት። አብንም በዚህ ችግር ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ያለው በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት ነው።”ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ ሊቀመንበር
መሰንበቻውን በባህር ዳር እና በአዲስ አበባ የተፈፀመውን የባለሥልጣናት ግድያ ተከትሎ በክልሉ የፀጥታ ጉዳዮች እና ቀጣይ አቅጣጫ፤ እንዲሁም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በግጭቶች የተናጡ ማህበረሰቦችን በሰላም በሚያኗኑሩ ምርጫዎች ዙሪያ ይወያያሉ።
ከዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ጋር የተካሄደውን ቃለ ምልልስ ከዚህ ያድምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ