በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቆይታ ከአብን ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ጋር


ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ ሊቀመንበር
ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ ሊቀመንበር

"አሁን የተከተለውን ችግር ተከትሎ የሚናፈስ ሰፊ የሽብር ወሬ አለ። እነዚህን ለማሸበርና ለማወናበድ የሚነሱ የሽብር ወሬዎችን ንቆ አካባቢውን ነቅቶ መጠበቅ መቻል አለበት። አብንም በዚህ ችግር ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ያለው በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት ነው።”ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ ሊቀመንበር

መሰንበቻውን በባህር ዳር እና በአዲስ አበባ የተፈፀመውን የባለሥልጣናት ግድያ ተከትሎ በክልሉ የፀጥታ ጉዳዮች እና ቀጣይ አቅጣጫ፤ እንዲሁም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በግጭቶች የተናጡ ማህበረሰቦችን በሰላም በሚያኗኑሩ ምርጫዎች ዙሪያ ይወያያሉ።

ከዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ጋር የተካሄደውን ቃለ ምልልስ ከዚህ ያድምጡ።

ቆይታ ከአብን ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:43 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG