በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቆይታ ከአብን ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ጋር


ቆይታ ከአብን ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:43 0:00

"አሁን የተከተለውን ችግር ተከትሎ የሚናፈስ ሰፊ የሽብር ወሬ አለ። እነዚህን ለማሸበርና ለማወናበድ የሚነሱ የሽብር ወሬዎችን ንቆ አካባቢውን ነቅቶ መጠበቅ መቻል አለበት። አብንም በዚህ ችግር ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ያለው በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት ነው።”ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ ሊቀመንበር

XS
SM
MD
LG