በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል የነፍስ ወከፍ ጦር መሣሪያ ጉዳይ


ባህር ዳር
ባህር ዳር

የጦር መሣሪያ ፈቃድ ሲሰጥ ፈቃድ ለተሰጠው አካል መብቱንም ሆነ ግዴታውን በግልፅ የሚያስረዳ አሠራር ባለመኖሩ በግለሰቦችና በኅብረተሰቡም ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች እየገለፁ ነው።

የክልሉ ሰላም ግንባታና ደኅንነት ቢሮ በሰጠው መግለጫ ስለ ጦር መሣሪያ አጠቃቀምና ስለ ወንጀል ሕጉ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ እያከናወነ መሆኑን ጠቁሞ የሚፈለገውን ያህል ውጤት እንዳላመጣለት አመልክቷል።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአማራ ክልል የነፍስ ወከፍ ጦር መሣሪያ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG