በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል ጦርነት እየተካሄደባቸው ባሉ ዞኖች ትምህርት መቋረጡ ተገለጸ


ፎቶ ፋይል፦ ባህር ዳር
ፎቶ ፋይል፦ ባህር ዳር

በአማራ ክልል ጦርነት እየተካሄደባቸው ባሉ አራት ዞኖች ውስጥ በመማር ላይ የነበሩ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ትምሕርት መቋረጡን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

የአማራ ክልል ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ቢያዝን የኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪ ሲል የፈረጀውና እራሱን የትግራይ ኃይሎች እያለ የሚጠራው አካል ወረራ ፈፅሞባቸው ባሏቸው አካባቢዎች ከ1 ሺሕ 500 በላይ ትምሕርት ቤቶች ሙሉ ለሙሉና በከፊል ማውደሙን ገልፀዋል።

ህወሓት ከውድመት ጋር በተያያዘ የሚቀርብበትን ክስ አይቀበልም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

በአማራ ክልል ጦርነት እየተካሄደባቸው ባሉ ዞኖች ትምህርት መቋረጡ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00


XS
SM
MD
LG