በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አማራ ክልል ሃምሣ ሺህ ሰው ሊመረምር ነው


ባህር ዳር
ባህር ዳር

በሚቀጥሉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ ከሃምሣ ሺህ በላይ ለሚሆን ሰው የኮሮናቫይረስ ምርመራ በአማራ ክልል ለማድረግ ማቀዱን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል። ምርመራው የሚካሄደው ለቫይረሱ ተጋላጭ ናቸው ለሚባሉ የማኅበረሰብ ክፍሎችና በቤት ለቤት አሰሳም ጭምር መሆኑን ቢሮው ገልጿል።

በቤት ለቤት አሰሳ ምርመራ ወቅት አልመረመርም ማለት እንደማይቻል ቢሮው ለቪኦኤ በሰጠው መግለጫ አሳስቧል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አማራ ክልል ሃምሣ ሺህ ሰው ሊመረምር ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00


XS
SM
MD
LG