በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኔቶ የዩክሬን ሕዝብ ክረምቱን ለመቋቋም የሚያስፈልገውን ዕርዳታ እንደሚሰጥ አረጋገጠ


ኔቶ የዩክሬን ሕዝብ ክረምቱን ለመቋቋም የሚያስፈልገውን ዕርዳታ እንደሚሰጥ አረጋገጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:44 0:00

በሩሲያ ጥቃት ተቋማቷ ለተጎዱባት ዩክሬን የዩናይትድ ስቴትስ የኤሌክትሪክ ኃይል ግዙፍ ዕርዳታ እንደምትልክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንክን አስታወቁ። ሩስያ መሰል የአየር ጥቃቶችን ልትሰነዝር እንደምትችል ኪየቭ ሥጋቷን በማሰማት ላይ ነች።

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እርዳታውን ይፋ ያደረጉት ዩክሬናውያን ክረምቱን እንዲቋቋሙ መርዳት ስለሚቻልበት ሁኔታ ሮሜንያ ውስጥ በተካሄደው የኔቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ነው።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG