በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሺ የፈረንሳይ ጉብኝት የንግድ አለመግባባት እና የሩሲያ ድጋፍ ትልቅ ዕንቅፋት ኾነዋል


በሺ የፈረንሳይ ጉብኝት የንግድ አለመግባባት እና የሩሲያ ድጋፍ ትልቅ ዕንቅፋት ኾነዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:30 0:00

የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ፣ ለሁለት ቀናት በፈረንሳይ ያደረጉትን ጉብኝት ትላንት ማክሰኞ አጠናቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንታዊ ጉብኝቱ፣ ከአምስት ዓመታት በኋላ ወደ አውሮፓ ሲደረግ የመጀመሪያው ነው። ሄንሪ ሪጅዌል እንደዘገበው፣ ቻይና እና አውሮፓ ግንኙነታቸውን ለማስተካከል ፍላጎት እያሳዩ ናቸው፡፡ ይኹንና፣ የንግድ አለመግባባቶችና ቤጂንግ ለሩሲያ የምታደርገው ድጋፍ ትልቅ ዕንቅፋት ጋርጦባቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG