የሁለንተናዊ ጤናን(Wellness) ንቃት ለማስፋፋት ጥረት እያደረጉ ከሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዷ ቤተ ልሔም በቀለ ናት።
“ኪነት ቤት” የተሰኘው ተቋም መሥራች የኾነችው ቤተ ልሔም፣ ወጣቶች አእምሮዊ እና አካላዊ ጤናማነትን የሚያሳድጉበትን ሞያዊ ምክር ትሰጣለች። ቤተሰብ እና ማኅበረሰብ ተኮር አንቂ መድረኮችንም ታስተባብራለች።
በተዛማጅ ጉዳዮች ላይ የተደረገው ቆይታ ከሥር ተያይዟል።
ሁለንተናዊ ጤናማነትን የሚያበረታታው “የኪነት ቤት” ጅምር
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ከዋሽንግተኑ የአውሮፕላኖች ግጭት በህይወት የተረፈ ሰው እንደሌለ ተረጋገጠ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ፑንትላንድ ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያንን ያዘች
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
የባሕር ዳር ህፃናት "እናት' የኾነችው አሜሪካዊት
-
ጃንዩወሪ 30, 2025
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ተጨማሪ የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች እንዲማሩ ሊደረግ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2025
በዋሽንግተን ዲሲው የዓየር ላይ ግጭት አደጋ በሕይወት የተረፈ ሰው እንዳልተገኘ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 28, 2025
ቴምብር አሰባሳቢው ህንዳዊ ዲፕሎማት