የሁለንተናዊ ጤናን(Wellness) ንቃት ለማስፋፋት ጥረት እያደረጉ ከሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዷ ቤተ ልሔም በቀለ ናት።
“ኪነት ቤት” የተሰኘው ተቋም መሥራች የኾነችው ቤተ ልሔም፣ ወጣቶች አእምሮዊ እና አካላዊ ጤናማነትን የሚያሳድጉበትን ሞያዊ ምክር ትሰጣለች። ቤተሰብ እና ማኅበረሰብ ተኮር አንቂ መድረኮችንም ታስተባብራለች።
በተዛማጅ ጉዳዮች ላይ የተደረገው ቆይታ ከሥር ተያይዟል።
ሁለንተናዊ ጤናማነትን የሚያበረታታው “የኪነት ቤት” ጅምር
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ