በዩክሬን ጦርነት ወላጆቻቸው የተሰዉ 14 ልጆች በዴንቨር ኮሎራዶ ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የማድረግ ዕድል አጋጥሟቸዋል። ወደ ኮሎራዶ የመጡት በአገረ ግዛቲቱ ያሉ በጎ ፈቃደኞች ገንዘብ በማዋጣታቸው ነው። ስቪትላና ፕሪስቲንስካ ያጠናቀረችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 03, 2023
ዋይት ሐውስ ለዩክሬን ድጋፉ እንዲቀጥል ጥረት እያደረገ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በኬንያ መንግሥት የሃይቲ የፖሊስ ስምሪት ውሳኔ ላይ ዜጎች ጥያቄ እያነሡ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
ክልሎች የትምህርት ዘመኑን የተማሪዎች ምዝገባ ዕቅዳቸውን እንዳላሳኩ እየገለጹ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በፈተናዎች ንብርብር ውስጥ ለሚገኘው የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሻሻሉ ተስፋዎች አሉ?
-
ኦክቶበር 03, 2023
በሶማሌ ክልል የቆሎጂ መጠለያ ጣቢያ ስድስት ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 03, 2023
የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሦስት አባላቱ ያለሕግ እንደታሰሩበት ገልጿል