በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ


ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:05 0:00

ላለፉት ስምንት ሳምንታት፣ በጦርነት እየታመሰች ከምትገኘው ሱዳን፣ እስካለፈው ማክሰኞ ድረስ፣ ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሰዎች ቁጥር፣ ከ41ሺሕ200 ይበልጣል ብሎ እንደሚገምት፣ የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበርያ ቢሮ(UN-OCHA) አስታወቀ።

ከእነርሱም የሚበዙት፣ ኢትዮጵያውያን ተመላሾች እንደኾኑ ገልጿል።

ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

XS
SM
MD
LG