በ83 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የብዝሀ ሕይወት እና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ተመራማሪ ዶ/ር ተወልደብርሃን ገብረእግዚአብሔር ሕይወት ማለፍ ሐዘኑን የገለፀው የግለታሪካቸው ጸሐፊ ዘነበ ወላ፤ “በሀገሩ፣ በወገኑ እና በራሱ ማኅበረሰብ ጥሩ አስተዋፅኦ ካደረጉ እና ተጠቃሽ ከሆኑ ኢትዮጵያውያን አንዱ ነው፡፡ ዓለም ለወደፊት ስለ አካባቢ ጥበቃ አሳቢዎቿ በምትፅፍበት ጊዜ ከአውራዎቹ አንዱ ዶ/ር ተወልደ ይሆናል፡፡” ብሏል።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ