በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ተወልደ ለኢትዮጵያም አፍሪካም ባለውለታዋ ነው” – የዶ/ር ተወልደብርሃን ወዳጆች


 “ተወልደ ለኢትዮጵያም አፍሪካም ባለውለታዋ ነው” – የዶ/ር ተወልደብርሃን ወዳጆች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:58 0:00

በ83 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የብዝሀ ሕይወት እና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ተመራማሪ ዶ/ር ተወልደብርሃን ገብረእግዚአብሔር ሕይወት ማለፍ ሐዘኑን የገለፀው የግለታሪካቸው ጸሐፊ ዘነበ ወላ፤ “በሀገሩ፣ በወገኑ እና በራሱ ማኅበረሰብ ጥሩ አስተዋፅኦ ካደረጉ እና ተጠቃሽ ከሆኑ ኢትዮጵያውያን አንዱ ነው፡፡ ዓለም ለወደፊት ስለ አካባቢ ጥበቃ አሳቢዎቿ በምትፅፍበት ጊዜ ከአውራዎቹ አንዱ ዶ/ር ተወልደ ይሆናል፡፡” ብሏል።

XS
SM
MD
LG