በ83 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የብዝሀ ሕይወት እና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ተመራማሪ ዶ/ር ተወልደብርሃን ገብረእግዚአብሔር ሕይወት ማለፍ ሐዘኑን የገለፀው የግለታሪካቸው ጸሐፊ ዘነበ ወላ፤ “በሀገሩ፣ በወገኑ እና በራሱ ማኅበረሰብ ጥሩ አስተዋፅኦ ካደረጉ እና ተጠቃሽ ከሆኑ ኢትዮጵያውያን አንዱ ነው፡፡ ዓለም ለወደፊት ስለ አካባቢ ጥበቃ አሳቢዎቿ በምትፅፍበት ጊዜ ከአውራዎቹ አንዱ ዶ/ር ተወልደ ይሆናል፡፡” ብሏል።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የጥንታዊው የብራና ዝግጅት እና ሥራዎች ፍላጎት በኢትዮጵያ እያንሰራራ ነው
-
ኤፕሪል 25, 2024
በወላይታ ዞን የመምህራን ደመወዝ ባለመከፈሉ ትምህርት መቋረጡ ተገለጸ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የኬንያ መንግሥት በአድማ የተሳተፉ ዶክተሮችን ደሞዝ ሊያቆም እንደሚችል ዛተ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት መግለጫ እና የህወሓት ምላሽ
-
ኤፕሪል 25, 2024
ዐቃቤ ሕግ የሽብር ተከሳሾችን ክስ እንዲያሻሽል በተሰጠው ብይን ላይ አቤቱታ አቀረበ
-
ኤፕሪል 25, 2024
በእስቴ ወረዳ አጎና ቀበሌ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ