በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወ/ሮ አማረች ገላኖ ሞትን አጠያያቂነት የሚጠቁም ደብዳቤ


ወ/ሮ አማረች ገላኖ በደቡብ ኦሞ ዞን በመንግሥት ታጣቂ ጥይት ተደብድበው እንደሞቱ፣ የ፲፪ ዓመት ሴት ልጃቸውና ሌላው ወንድ ልጅ ደግሞ በመቁሰል አደጋ በአሁኑ ወቅት በሕክምና ላይ መሆናቸውን ባለፈው ግንቦት ፳፮ ቀን አንድ ዘገባ ማቅረባችን ይታወሳል።

ዛሬ ወደዚያ ጉዳይ የገባንው የሴትዬዋ አሟሟትም ሆነ የፖለቲካ አቋም አጠያያቂ መሆኑን የሚጠቁም ደብዳቤ ከዚያው አካባቢ በመገኘቱ ነው።

አዲሱ አበበ የያዘውን ዝርዝር ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG