በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ ተካሄደ


የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ
የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ያዘጋጁት በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ያዘጋጁት በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡

መድረኩ በዘርፉ መሪ የሆኑ ሴቶች አዳዲስ የግብርና ቴክኖሌጂ እንዲለዋወጡ እና እንዲያሰራጩ እንደሚያግዝ ተገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:52 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG