አዲስ አበባ —
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ያዘጋጁት በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡
መድረኩ በዘርፉ መሪ የሆኑ ሴቶች አዳዲስ የግብርና ቴክኖሌጂ እንዲለዋወጡ እና እንዲያሰራጩ እንደሚያግዝ ተገልጿል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው