በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ ተጀመረ


አፍሪካ በዓለምቀፍ መድረኮች ያላት ተቀባይነት መጨመሩ አህጉሪቱ በአንድ ድምፅ የመናገሯን አስፈላጊነት እንደሚያጎላው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ተናገሩ፡፡

አፍሪካ በዓለምቀፍ መድረኮች ያላት ተቀባይነት መጨመሩ አህጉሪቱ በአንድ ድምፅ የመናገሯን አስፈላጊነት እንደሚያጎላው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ተናገሩ፡፡

ሊቀመንበሩ ሙሳ ፋቂ እንዳሉት ይኼም ሆኖ አፍሪካ በአንድ ድምፅ ለመናገር የወሰደችውን ውሳኔ የሚፃረሩ አካሄዶች አሁንም ይታያሉ፡፡

የአፍሪካ ሕብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የአፍሪካ ሕብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG