No media source currently available
አፍሪካ በዓለምቀፍ መድረኮች ያላት ተቀባይነት መጨመሩ አህጉሪቱ በአንድ ድምፅ የመናገሯን አስፈላጊነት እንደሚያጎላው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ተናገሩ፡፡