በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም የስደተኞች ቀን - ቸልታው አዲስ ልምድ ሆኖ ይሆን?


በሰሜናዊ ቡርኪናፋሶ እስላማዊ ታጣቂዎች ያደረሱትን ጥቃት ሸሽተው የሸሹ ሴቶች እና ህጻናት በአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ካምፕ ውስጥ ውጋዱጉ፤ ቡርኪናፋሶ፣ እአአ ጥር 29/2022
በሰሜናዊ ቡርኪናፋሶ እስላማዊ ታጣቂዎች ያደረሱትን ጥቃት ሸሽተው የሸሹ ሴቶች እና ህጻናት በአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ካምፕ ውስጥ ውጋዱጉ፤ ቡርኪናፋሶ፣ እአአ ጥር 29/2022

የረድዔት ቡድኖች ቀውስ በገጠማቸው በሱዳን፣ ሶማሊያ፣ በሳህል እና በሌሎች አካባቢዎች፤ ተግዳሮቶችን ለመቋቋም እጅግ አነስተኛ የሆነ የገንዘብ ድጋፍ ብቻ እንደሚደረግ ይናገራሉ። በዚህ ወር መግቢያ ላይ የኖርዌይ የስደተኞች ምክር ቤት (NRC) ኃላፊ “ሙሉ ለሙሉ ተፈናቃዮችን መዘንጋት አዲሱ ልምድ ሆኗል” ሲሉ ተናግረዋል፡፡

የዓለም የስደተኞች ቀን - ቸልታው አዲስ ልምድ ሆኖ ይሆን?
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

ሄኔሪ ዊልኪንስ ስደተኞች እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት በገንዘብ ድጋፍ ዙሪያ ያላቸው አስተያየት ላይ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG