የረድዔት ቡድኖች ቀውስ በገጠማቸው በሱዳን፣ ሶማሊያ፣ በሳህል እና በሌሎች አካባቢዎች፤ ተግዳሮቶችን ለመቋቋም እጅግ አነስተኛ የሆነ የገንዘብ ድጋፍ ብቻ እንደሚደረግ ይናገራሉ። በዚህ ወር መግቢያ ላይ የኖርዌይ የስደተኞች ምክር ቤት (NRC) ኃላፊ “ሙሉ ለሙሉ ተፈናቃዮችን መዘንጋት አዲሱ ልምድ ሆኗል” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ሄኔሪ ዊልኪንስ ስደተኞች እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት በገንዘብ ድጋፍ ዙሪያ ያላቸው አስተያየት ላይ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
በሸንጎው ጥፋተኛ የተባሉት የኬንያው ም/ፕሬዝደንት ለደህነታቸው እንደሚሰጉ ተናገሩ
-
ኦክቶበር 23, 2024
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመምህራን ደመወዝ በመቋረጡ የትምህርት ሥራ መታጎሉ ተገለጸ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በአማራ ክልል በሦስት ወር ውስጥ 37 ሰዎች በወባ በሽታ ሕይወታቸው ማለፉን ከልሉ አስታወቀ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በኢትዮጵያ ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ሁኔታ አሳሳቢ ኾኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በሕክምና የበጎ አድራጎት አገልግሎቶች የሃያ አምስት ዓመታት ጉዞ
-
ኦክቶበር 22, 2024
በመርካቶው የእሳት አደጋ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ