በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ በዩክሬን ወረራ ጉዳይ ዝምታን መርጣለች


አፍሪካ በዩክሬን ወረራ ጉዳይ ዝምታን መርጣለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

ሩሲያ ዩክሬንን በመውረሯ ጉዳይ ላይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኬንያ አምባሳደር ባለፈው ሰኞ ከተናገሩት በስተቀር አፍሪካ እስካሁን ዝምታ ላይ ነች።

ብዙ አፍሪካዊያን ከሩሲያ የኃይል እርምጃ ጋር ባይስማሙም የአህጉሪቱ መንግሥታት ግን በዓለምአቀፍ ደረጃ ያላትን አቅም እንደሚገነዘቡ ተንታኞችን የጠቀሰ የቪኦኤ የናይሮቢ ሪፖርተር ሞሃመድ ዩሱፍ ዘገባ ይናገራል።

XS
SM
MD
LG