በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ይልማና ዴንሳ የሚገኙ አንድ መሪው መታሠራቸውን መኢአድ አስታወቀ


የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ

በአማራ ክልል ይልማና ዴንሳ የሚገኙ የፓርቲው መሪ ለሦስት ሣምንታት ያህል በእስር ላይ እንደሚገኙ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ።

በአማራ ክልል ይልማና ዴንሳ የሚገኙ የፓርቲው መሪ ለሦስት ሣምንታት ያህል በእስር ላይ እንደሚገኙ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ።

ጥር 16/2009 ዓ.ም. ከአዴት ከተማ የተያዙት አቶ ስሜነህ ገሠሠ ለምን እንደታሰሩ ማወቅ እንዳልቻለ መኢአድ አመልክቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ይልማና ዴንሳ የሚገኙ አንድ መሪው መታሠራቸውን መኢአድ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG