No media source currently available
በአማራ ክልል ይልማና ዴንሳ የሚገኙ የፓርቲው መሪ ለሦስት ሣምንታት ያህል በእስር ላይ እንደሚገኙ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ።