በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ይልማና ዴንሳ የሚገኙ አንድ መሪው መታሠራቸውን መኢአድ አስታወቀ


ይልማና ዴንሳ የሚገኙ አንድ መሪው መታሠራቸውን መኢአድ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

በአማራ ክልል ይልማና ዴንሳ የሚገኙ የፓርቲው መሪ ለሦስት ሣምንታት ያህል በእስር ላይ እንደሚገኙ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG