በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ- ዜጎች ቤታቸው ፈርሶ ለጎዳና ተዳዳርነት መጋለጣቸውን አወገዘ


የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ) ዜጎች ለረዥም ዓመታት የኖሩበት ቤት ፈርሶ ለጎዳና ተዳዳሪነት መጋለጣቸውን አጥብቆ ያወግዛል ሲል መግለጫ አወጣ።

መግለጫው በተጨማሪ ለጠፋው ሕይወትና ለወደመው ንብረት ምክንያት ናቸው ያላቸው ባለሥልጣናት ለሕግ እንዲቀርቡ ጠይቋል።

ድርጅቱ ትላንት በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተገኙ ቤታችን ፈርሶብናል ያሉ ነዋሪዎችም ተፈጸመብን ስላሉት በደል ዝርዝረው መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

መኢአድ- ዜጎች ቤታቸው ፈርሶ ለጎዳና ተዳዳርነት መጋለጣቸውን አወገዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG