በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ስለ ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት


አዲግራት ዩኒቨርስቲ
አዲግራት ዩኒቨርስቲ

አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተጀመረ የሰላም ሂደት ዘላቂ ለማድረግ ሊፈፀሙ የሚገቡ ሥራዎችን አስመልከቶ የውይይት መድረክ ከትናንት በስተያ፤ ረቡዕ አካሂዷል።

አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተጀመረ የሰላም ሂደት ዘላቂ ለማድረግ ሊፈፀሙ የሚገቡ ሥራዎችን አስመልከቶ የውይይት መድረክ ከትናንት በስተያ፤ ረቡዕ አካሂዷል።

በውይይቱ ፖለቲከኞች ምሁራን ከህዝብ ደግሞ ኤርትራዊያንና ኢትዮጵያዊያን ተሣታፊ ሆነዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ስለ ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG