No media source currently available
አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተጀመረ የሰላም ሂደት ዘላቂ ለማድረግ ሊፈፀሙ የሚገቡ ሥራዎችን አስመልከቶ የውይይት መድረክ ከትናንት በስተያ፤ ረቡዕ አካሂዷል።