በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዓዲግራት ማረምያ ቤት በተፈጠረ ሁከት የሰው ህይወት ጠፋ

በዓዲግራት ማረምያ ቤት ከትናንት በስትያ እሁድ እለት በተፈጠረ ሁከት የአንድ ሰው ህይወት ማለፉ ተገለፀ፤ ሌሎች ሰዎች ቆስለዋል።

ድንገት በታራሚዎች ላይ ፍተሻ በተጀመረበት ግዜ በተፈጠረው አለመግባባት ሊያመልጡ ባሰቡ ታራሚዎች በተወሰደ ዕርምጃ ነው ጉዳቱ የደረሰው ብልዋል የማረምያ ቤቱ አስተዳደር።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በዓዲግራት ማረምያ ቤት በተፈጠረ ሁከት የሰው ህይወት ጠፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:00 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG