No media source currently available
በዓዲግራት ማረምያ ቤት ከትናንት በስትያ እሁድ እለት በተፈጠረ ሁከት የአንድ ሰው ህይወት ማለፉ ተገለፀ፤ ሌሎች ሰዎች ቆስለዋል።