በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጄኔራል ሰዓረ መኮንንና የሜ/ጄኔራል ገዛኢ አበራ አስከሬን ተሸኘ


ሰሞኑን በጠባቂያቸው የተገደሉት የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሰዓረ መኮንን እና ጡረተኛው ጄነራል ገዛዒ አበራ አስከሬን ዛሬ በሚሊኒዬም አዳራሽ ሽኝት ተደርጎለታል፡፡

የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሰዓረ መኮንን በሀገሪቱ የተጀመረው ለውጥ ለኢትዮጵያ ህዝብ ያልውን ፋይዳ በማቀደም የበኩላቸውን ሚና በማስቀደም በህይወት ታሪካቸው ተመልክቷል፡፡

የጄኔራል ሰዓረ መኮንንና የሜ/ጄኔራል ገዛኢ አበራ አስከሬን አሸኛኘት ሥነ ስርዓት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ በኢትዮጵያ ብዙ ጫና እና ተግዳሮት በማለፍ ከፍተኛ ሚና መጫዎታቸውን ነው የተጠቀሰው፡፡

አባቴ በአንድነት በመሻሻልና አብሮ በመስራት የሚያምን ፍፁም ኢትዮጵያዊ ነበር ያለው ልጃቸው ማዕሾ ሰዓረ "እሱ ስለሞተ ሀገር ይፈርሳል ማለት አይደለም" ሲል ተናግሯል፡፡

በሥነ ሥርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴና ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተገኝተዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጄኔራል ሰዓረ መኮንንና የሜ/ጄኔራል ገዛኢ አበራ አስከሬን ተሸኘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG