No media source currently available
ሰሞኑን በጠባቂያቸው የተገደሉት የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሰዓረ መኮንን እና ጡረተኛው ጄነራል ገዛዒ አበራ አስከሬን ዛሬ በሚሊኒዬም አዳራሽ ሽኝት ተደርጎለታል፡፡