በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ሐና ማርያም አካባቢ ቤቶች መፍረሳቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ


በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለይ ሐና ማርያም በተባለው አካባቢ ከ6 ሺህ ያላነሱ ቤቶች በመፍረሳቸው ተበደልን ያሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለይ ሐና ማርያም በተባለው አካባቢ ከ6 ሺህ ያላነሱ ቤቶች በመፍረሳቸው ተበደልን ያሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ባለፉት 2 ዓመታት ከመንግሥት መፍትሄ እንዳላገኙና በዚህም በእጅጉ መማረራቸውን ገልጸዋል። የማፍረሱ ተግባር እስከዛሬ ያልተቋረጠ መሆኑንም ይገልጻሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ሐና ማርያም አካባቢ ቤቶች መፍረሳቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG